USAID response Leadership Activity –Third Cohort Fellowship Announcement    (2)

ጥብቅ ማስታወቂያ ለ12ኛ ክፍል ተፈታኞች በሙሉ (2)

 

 ጥብቅ ማስታወቂያ ለ12ኛ ክፍል ተፈታኞች በሙሉ

ትምህርት ሚኒስቴር የ2016 ዓ.ም የ 12ተኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ብሔራዊ ፈተና በበይነ መረብና በወረቀት እንደሚሰጥ መግለጹ ይታወቃል።
ሆኖም በተለያዩ ማህበራዊ ሚዲያ ገጾች የበይነ መረብ ፈተናው እንደቀረ ተደርጎ እየቀረበ ያለው መረጃ በፍጹም ከእውነት የራቀ ሃሰተኛ መሆኑን እየገለጽን ፈተናው በሁለቱም በወረቀት እና በኦንላይን እንደሚሰጥ በድጋሜ እንገልጻለን።
በመሆኑም ተማሪዎች ይሄንኑ ተገንዝባችሁ ዝግጅታችሁን እንድትቀጥሉ ሆኖ ትምህርት ሚኒስቴር ፈተናውን የተሳካ ለማድረግ እንደተለመደው ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር በጥምረት እየሰራ መሆኑንና ለዚህም ከፍተኛ ዝግጅት ማድረጉን እናስገነዝባለን።
ትምህርት ሚኒስቴር

YOUTH CHALLENGE FUND (YCF)
ORIENTATION SESSION
Those interested in participating in the Youth Challenge Fund (YCF) are encouraged to attend an orientation session to understand the overall objectives and application process. Please Use the information below for details.
Join Us via Zoom

YCE Ore Sess