የሰላም ሚኒስተር ከትምህርት ሚኒስቴር ጋር በመተባበር በመቐለ ዩኒቨርሲቲ ዓዲ ሓቄ ግቢ የተማሪዎች የበጎ ፍቃድ አገልግሎት ስልጠና እየሰጠ ይገኛል።
ዛሬ ሰኔ 3/2016 ዓም የተጀመረው ስልጠና ጨርሰው የሰሚስተር ትምህርታቸው ካጠናቀቁ በኃላ ተማሪዎቹ ለአንድ ወር የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ይሰማራሉ።
Contact US
Mekelle University
Corporate Communication Directorate office
Email: ccia@mu.edu.et
Phone: +251 344 40 40 05
website: www.mu.edu.et
Facebook: @MekelleUniversity
Twitter: @MekUniETH